THE PEOPLE LIVING WITH HIV STIGMA INDEX SURVEY REPORT ROUND 2
THE_PEOPLE_LIVING_WITH_HIV_STIGMA_INDEX_SURVEY_REPORT_ROUND_2 (2)
THE_PEOPLE_LIVING_WITH_HIV_STIGMA_INDEX_SURVEY_REPORT_ROUND_2 (2)
በኢትዮጵያ የዩኤን ኤድስ ካንትሪ ዳይሬክተር እና ተወካይ ዶ/ር ፍራንሲዮስ ንዳይሺሚዬ በኔፕ ፕላስ ቢሮ በመገኘት ከስራ አስኪያጁ እና የስራ ክፍል ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ካንትሪ ዳይሬክተሯ ማክሰኞ ግንቦት 2/2015 በኔፕፕላስ ቢሮ ባደረጉት ጉብኝት የኔፕ ፕላስን ስትራቴጂክ ፕላን በመከለስ ዙሪያ፤ የኔፕፕላስን 20ኛ አመት አከባበር በተመለከተ እንዲሁም ለኔፕፕላስ ሰራተኞችን መቅጠር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ሰፊ ውይይት አድርገዋል፡፡ የውይይት መድረኩን የከፈቱት…
በኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎረክስ ኦፍ ኤች አይቪ ፖሲቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕ ፕላስ) እየተተገበረ ያለውና በጸረኤች አይቪ ህክምናና ቁርኝት ላይ ያተኮረው ፕሮጀክት በጥሩ አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ ይህ የተገለጸው በአዳማ ከተማ ናፍሌት ሆቴል ከነሓሴ 3 አስከ 6 2015 ዓ.ም በተካሄደው የዕቅድ ክለሳ አውደ ጥናት ላይ ሲሆን፤ በአውደ ጥናቱም ላይ የየክልሉ የቦርድ ተወካዮች፤ ዳይሬክተሮች፤ የፕሮግራም ኃላፊዎች ከ12ቱም ጥምረቶች…
ኔትወርክ ኦፍ ኔትወርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕፕላስ) 18ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን ግንቦት 3 እና 4 ቀን 2015 ዓ.ም በሃዋሳ ከተማ ሊሳክ ሆቴል አካሄደ፡፡ በጉባዔው ላይም የድርጅቱ የቦርድ አባላት፡ የጠቅላላ ጉባዔ አባላት፣ የኔፕፕላስ ሰራተኞች እና አጋር ድርጅቶች ተገኝተዋል፡፡ በጠቅላላ ጉባዔው ላይ በርካታ መልዕክቶች፣ የየስራ ክፍሉ የስራ አፈጻጸም ሪፖርቶች እንዲሁም የ2023 አመታዊ እቅድ…
ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕፕላስ) የግሎባል ፈንድን አፈጻጸም ገመገመ ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕፕላስ) የሩብ አመት የግሎባል ፈንድ ፕሮግራም ግምገማ አካሄደ፡፡ ግምገማው ከሰኔ 8 እስከ 10 ቀን፣ 2015 ዓ.ም በአዳማ ናፊሌት ሆቴል ተካሂዷል፡፡ በግምገማ መርኃ ግብሩ ላይም የኔፕፕላስ ስራ አመራር ቦርድ አባላት፤ የክልል…
ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን አትዮጵያ (ኔፕፕላስ) አዲስ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ሾመ፡፡ የኔፕፕላስ ስራ አመራር ቦርድ የካቲት 1 አና 2 ቀን 2015 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል ባካሄደው ስብሰባ ከቀረቡት አጩዎች መካከል አቶ ካሳሁን ታደሰን ባላቸው የስራ ልምድ፤ ክህሎት እና ብቃት ለቦታው ብቁ መሆናቸውን በማረጋገጡ የድርጅቱ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አድርጎ ሾሟል፡፡ የኔፕፕላስ…
የኤች አይ ቪ ስርጭትን በመግታት እቅስቃሴ ውስጥ ላለፉት 11 አመታት ከፍተኛ ሚና ሲጫወቱ የነበሩት ኬዝ ማናጀሮች እና የአድሄረንስ ሰፖርተሮች አስፈላጊነት ላይ ያተኮረ ዎርክሾፕ በቢሾፍቱ ከተማ ከመስከረም 10 – 11 ቀን፤ 2015 ዓ.ም የተካሄደ ሲሆን፤ በውይይቱ መጨረሻም ሰራተኞቹም በመንግስት አስተዳደር ኮሚሽን እንዲታቀፉ ሃሳብ ቀርቀቧል፡፡ በዎርክሾፑ ላይም የኔፕ ፕላስ ቦርድ አባላት ፤የፌድራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተወካዮች ፣…
ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭሰ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕፕላስ) በመድሎና ማግለል ላይ ከህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጋር ውይይት አካሄደ ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕፕላስ) በኤች አይ ቪ ምክንያት በሚደርሰው አድሎና ማግለል ላይ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማህበራዊ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴጋር ነሃሴ 2 ቀን 2014 በቢሾቱ ኪሎሌ ሆቴል ውይይት…
የኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኦፍ ኤች አይ ቪ ፖዘቲቭስ ኢን ኢትዮጵያ (ኔፕ ፕላስ) 17ኛመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ግንቦት 1 እና 2 ቀን 2014 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ከረዩ ሂል ሪዞርትሆቴል ተካሂዷል፡፡በጉባዔው መክፈቻ ላይ የኔፕ ፕላስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ ባይሳ ጫላ ባደረጉት ንግግር፤ኔፕ ፕላስ ላለፉት 17 አመታት ከተለያዩ አካላት ጋር በመቀናጀት ከ200 ሺህ በላይ ቫይረሱበደማቸው የሚገኝ ወገኖች በማህበር ተደራጅተው…