ቀን 24/11/2015

ኔትዎርክ ኦፍ ኔትዎርክስ ኢን ኢትዮዮጵያ (ኔፕ +) አሁን ያለውንና ከላይ የሚታየውን የድርጅቱን አርማ አሻሻሎ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
አዲሱ አርማ ማንጸባረቅ ያለበት ሁኔታዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡

  • ድርጅቱ የጥምረቶች ጥምረት መሆኑን የሚያሳይ መሆን አለበት
  • በየክልሉ ኤች አይቪን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የተቋቋሙ የየክልሉን ጥምረቶችን፤ ማሀህበራትንና ኤች አይቪ
    በደማቸው ያለባቸው ወገኖችን አንድነት ፤መተባበርንና አብሮ በቅንጅት መሥራትን የሚያሳይ መሆን ይገበዋል፡፡
  • ድርጅቱ ጾታን፤ ዘርን፤ ሐይመኖትን፤ የጤና ሁኔታና እና የመሳሰሉትን መሠረት በማድረግ አድሎና ማግለል
    የማያደርግና ለሰው ልጅ ሁሉ በተለይም በችግሩ ውስጥ ላሉ ክፍሎች በእኩልነት የቆመና የሚያገለግል መሆኑን
    የሚያሳይ