ጥምረት / TIMRET

የዓለም የኤድስ ቀን በአፋር ክልል በድምቀት ተከበረ
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ የዓለም ኤድስ ቀን በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ታህሳስ
12 ቀን 2012 ዓ.ም. የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ክብርት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ
ውሏል፡፡

  1. በጎ አድራጎት ማህበራት በሀገር አቀፍም ሆነ
    በአካባቢ መዋቅር ላይ በፕሮግራም ቀረጻ ፣
    አፈጻጸም. በምዘናና ክትትል ስራ ላይ በመሳተፍ
    ትርጉም ያለው ተሳት እንዲኖራቸው ሁኔታዎችን
    ማመቻቸት
  2. የሀገር ውስጥ ሀብትን ለመጠቀም የሚያስችል
    የአሰራር ስልት መንደፍና ተግባራዊ ማድረግ
    በተለይም ተከማችቶ የሚገኘውን የኤድስ ፈንድ
    ጥቅም ላይ ለማዋል በመንግስት በኩል የህግ
    መሰረት እንዲፈጠር መስራት የሚሉ የወደፊት
    አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ስብሰባው
    ተጠናቋል፡፡
    ቅጽ 6 ቁጥር 1 ጥር 2012 ጥምረት / TIMRET Volume 6 Issue 1 Feb. 2020
    7

Your ClipBoard is currently empty. Please copy row or element before pasting!