አሁንም ትኩረት ለኤች.አይ.ቪ መከላከል

ጥምረት / TIMRET

የዓለም የኤድስ ቀን በአፋር ክልል በድምቀት ተከበረ
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ33ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ32ኛ ጊዜ የዓለም ኤድስ ቀን በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ታህሳስ
12 ቀን 2012 ዓ.ም. የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ክብርት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በድምቀት ተከብሮ
ውሏል፡፡

  1. በጎ አድራጎት ማህበራት በሀገር አቀፍም ሆነ
    በአካባቢ መዋቅር ላይ በፕሮግራም ቀረጻ ፣
    አፈጻጸም. በምዘናና ክትትል ስራ ላይ በመሳተፍ
    ትርጉም ያለው ተሳት እንዲኖራቸው ሁኔታዎችን
    ማመቻቸት
  2. የሀገር ውስጥ ሀብትን ለመጠቀም የሚያስችል
    የአሰራር ስልት መንደፍና ተግባራዊ ማድረግ
    በተለይም ተከማችቶ የሚገኘውን የኤድስ ፈንድ
    ጥቅም ላይ ለማዋል በመንግስት በኩል የህግ
    መሰረት እንዲፈጠር መስራት የሚሉ የወደፊት
    አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ስብሰባው
    ተጠናቋል፡፡
    ቅጽ 6 ቁጥር 1 ጥር 2012 ጥምረት / TIMRET Volume 6 Issue 1 Feb. 2020
    7

    Your ClipBoard is currently empty. Please copy row or element before pasting!

    About NEP

    The NEP+, formerly known as AELWHA (Association of Ethiopians Living with HIV/AIDS), is established in October 2004 to raise and relay the collective voice of people living with HIV.

    GPS Location of NEP+ Office

    Contact Us

    Address: Mexico Chamber of Commerce building 5th floor.
    Phone: +251 111 659 1414/1818/1919
    Fax: +251 111 659 1010
    P.O.Box: 780 Code-1250
    Email: eshetu@nepplus.org / aelwha@ethionet.et